Ethio Freedom
Tuesday, January 13, 2015
ሰበር ዜና - የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር እና የግንቦት 7 የፍትህ፣የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ውህደት ፈፀሙ።አዲሱ የውህደት ስም አግአዴን (አርበኞች ግንቦት 7 አንድነት ዴሞክራሳዊ ንቅናቄ) ተሰኝቷል። ውህደቱ ለዲሞክራሲ የሚደረገውን ትግል ''ማርሽ ቀያሪ እና ወሳኝ'' ተብሏል (የኢሳትን ሰበር ዜና ቪድዮ ይመልከቱ)
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment