Wednesday, January 8, 2014

እየሩሳሌም በስደተኞች ሰላማዊ ሰልፍ ተጥለቀለቀች


 8 בJanuary 2014 0 Comments
በዛሬው እለት ሰሚ ያጣው የስደተኞች ጭሆት ከቴል-አቪቭ ወደ እየሩሳሌም ፓርላማ ተዛውሯል ። ለሦስት ቀናት የተዘጋጀው ሰሚ ያጣው የስደተኞች ጭሆት በ እስራእል  አሁንም እንደቀጠለ ነው። ከ 100 በሚበልጡ አውቶብሶች  ተሰብስበው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰሚ ያጡ ስደተኞች   በአሁኑ ስዓት በ እስራኤል ክኔሴት(ፓርላማ) ፌት ለፊት ድማፃቸውን ማሰማት ጀምረዋል። እስካሁን ድረስ መንግስትን በመወከል ማንም እንዳላናገራቸው የገለፀልን  የስብሰባው ተካፋይ የሆነውና ለክሊክ-ሐበሽ ፎቶዎችን የላከልን ደሴ ውዱ ሰላማዊ ሰልፉ በ እስራኤል መንግስት መልስ ማጣቱ ነገሩ እንዳሳሰበው ገልፆልናል።
isr1 isr2 isr3 isr4 isr5 isr6 isr7 isr9 isr10

No comments:

Post a Comment